Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/wwwAddisAbabaeducationbureau/-20789-20790-20791-20792-20793-20794-20795-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Addis Ababa Education Bureau | Telegram Webview: wwwAddisAbabaeducationbureau/20792 -
Telegram Group & Telegram Channel
በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።

(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።

በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።



tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792
Create:
Last Update:

በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።

(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።

በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።

BY Addis Ababa Education Bureau










Share with your friend now:
tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792

View MORE
Open in Telegram


Addis Ababa Education Bureau Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Addis Ababa Education Bureau from br


Telegram Addis Ababa Education Bureau
FROM USA